#435

በራስህ ተማመን፤ በእግዚአብሔርም እመን፤
ለነዳያን እዘን፤ ከደኸዪት ዝገን፤
ንሰሐ እየገባህ፣ በረከት አስገባ
ባለው ይጨመርልህ፣ ከገነቱም ግባ።

Subscribe to Ledesta

New writing in your inbox. English and Amharic.

Support Ledesta

Or contribute directly to sustain the publication.

Donate
አጋራ
Scroll to Top