#413

ምን ሁኖ በደለ፤ ምን ሁኖ ገደለ፤
ምን ነካብኝ ልጄን፤ እርሱም ካልተባለ፤
አንድ ሀገር አይኖርም፤ በማን ይለቀሳል፤
ሟች ገዳይ ይሆናል፤ ወዴት ይደረሳል።

Subscribe to Ledesta

New writing in your inbox. English and Amharic.

Support Ledesta

Or contribute directly to sustain the publication.

Donate
አጋራ
Scroll to Top