#419

ዞሮ’ማ ካልመጣ፤ መች ተፈራረቀ፤
ትንፋሽ ወሰደ እንጂ፤ አልፎም አላለቀ፤
ሁሉም ነገር ያልፋል፤ ብለው ሲናገሩ፤
የ’ኔን ማለፍ እንጂ፤ መች ገባኝ ነገሩ።

Subscribe to Ledesta

New writing in your inbox. English and Amharic.

Support Ledesta

Or contribute directly to sustain the publication.

Donate
አጋራ
Scroll to Top