እኔን ሰው ነህ ብሎ፤ ፈጥሮ ተጸጸተ፤
እኔን ሰው አድርጎ፤ በመስቀሉ ሞተ፤
አብና ወልድ ሁነው፤ በኔ ተለያይተው፤
ባንዱ’ማ እኖራለሁ፤ ባንዱ ነው ‘ምሞተው፡፡
Subscribe to Ledesta
New writing in your inbox. English and Amharic.
እኔን ሰው ነህ ብሎ፤ ፈጥሮ ተጸጸተ፤
እኔን ሰው አድርጎ፤ በመስቀሉ ሞተ፤
አብና ወልድ ሁነው፤ በኔ ተለያይተው፤
ባንዱ’ማ እኖራለሁ፤ ባንዱ ነው ‘ምሞተው፡፡
New writing in your inbox. English and Amharic.