#445

ሀገር ሰው አይደለች፤ ወይ አትቀየማት፤
ዋጋም አላት ብለህ፤ ወስደህም አትሸጣት፤
ግን እኮ ገበያዋ፤ ዋጋ ሳይኖራት ነው፤
ግብፅ እንኳ ምትሻት፤ አንተ ስትጥላት ነው።

Subscribe to Ledesta

New writing in your inbox. English and Amharic.

Support Ledesta

Or contribute directly to sustain the publication.

Donate
አጋራ
Scroll to Top