#422

ማር እንኳ እንዳይበዛ፤ ምሬት ያሰጋዋል፤
መጣፈጡ እንዲመር፤ በልክ ያደርገዋል፤
ዝም ብለህ ተመስገን፤ ባይሆንም አሜን በል፤
አንተ ምን ቸገረህ፤ ባይሰጥም ተቀበል።

Subscribe to Ledesta

New writing in your inbox. English and Amharic.

Support Ledesta

Or contribute directly to sustain the publication.

Donate
አጋራ
Scroll to Top